Published On Oct 4, 2024
መንግስት (የማክሮ ኮሚቴ) በኢትዮጵያ የማክሮ ሪፎርም በተደረገበት በዚህ 2 ወር ምሳሌ የሚሆን አመርቂ ውጤት ተመዝግቧል ሲል አቅርቧል።
የተረጋጋና የምንዛሬ ሁኔታ እና የገቢ መሰብሰብ አቅም አዝማሚያን አሳይቷል ሲሉ የብሄራዊ ባንክ እና የገንዘብ ሚኒስተር የግምገማ ሪፖርት አቅርበዋል።
በውጪ ንግድ፤ በውጪ ምንዛሬ ክምችት፤ የምንዛሬ ተመን መቀራረብ ላይ ከተጠበቀው በላይ ውጤት አስመዝግቧል ተብሏል።
ነገርግን ኮሚቴው የሪፎርሙ አዘጋጅ በመሆኑ ያልጠቀሳቸው የኢኮኖሚውን እና የህዝብን ኑሮ እየፈተኑ ያሉ የሪፎርሙ ሌላኛውን ጎን ለመመልከት እንሞክር.....
ለማንኛውም ጥያቄ እና አስተያየት...
Phone፡- 0913-24-39-56
Email: - [email protected]
Facebook: - / economistwasyhun
Telegram: - https://t.me/WaseAlpha
show more